የሀገር ውስጥ ዜና

በሀረሪ ክልል የሚስተዋለውን ህገ ወጥ ግንባታና የመሬት ወረራ ለመከላከል እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

By Tibebu Kebede

December 25, 2019

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በሀረሪ ክልል እየተከናወነ የሚገኘውን ህገ ወጥ ግንባታና የመሬት ወረራ ለመከላከል እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡

የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን በበኩሉ በክልሉ የተካሄዱ ህገ-ወጥ የቤት ግንባታዎችንና የመሬት ወረራ ለማስመለስ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ገልጿል፡፡