አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብሔር አስተዳደር፣ በብዝኅነት አያያዝ እና በሃይማኖቶች የጋራ እሴት ላይ ያተኮረ ኮንፈረንስ በጅማ እየተካሄደ ነው።
ኮንፈረንሱ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ጋር በመተባበር የተዘጋጀ መሆኑ ተመላክቷል።
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብሔር አስተዳደር፣ በብዝኅነት አያያዝ እና በሃይማኖቶች የጋራ እሴት ላይ ያተኮረ ኮንፈረንስ በጅማ እየተካሄደ ነው።
ኮንፈረንሱ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ጋር በመተባበር የተዘጋጀ መሆኑ ተመላክቷል።