የሀገር ውስጥ ዜና

በብሔር አስተዳደር፣ በብዝኅነት አያያዝ እና በሃይማኖቶች የጋራ እሴት ላይ ያተኮረ ኮንፈረንስ በጅማ እየተካሄደ ነው

By Meseret Demissu

October 22, 2020

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብሔር አስተዳደር፣ በብዝኅነት አያያዝ እና በሃይማኖቶች የጋራ እሴት ላይ ያተኮረ ኮንፈረንስ በጅማ እየተካሄደ ነው።

ኮንፈረንሱ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ጋር በመተባበር የተዘጋጀ መሆኑ ተመላክቷል።