አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁ ህዳሴ ግድብ አጭር የፅሁፍ መልዕክት የገቢ ማሰባሰቢያ የ3ኛ ዙር ሁለተኛ ተሸላሚ መኪናቸውን ተረከቡ፡፡
አሸናፊዋ ወይዘሮ አሰፋሽ አፈወርቅ ከኢሉባቡር በቾ ወረዳ ሲሆኑ ዘመናዊ ቢዋይ ዲ መኪና ተረክበዋል።
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁ ህዳሴ ግድብ አጭር የፅሁፍ መልዕክት የገቢ ማሰባሰቢያ የ3ኛ ዙር ሁለተኛ ተሸላሚ መኪናቸውን ተረከቡ፡፡
አሸናፊዋ ወይዘሮ አሰፋሽ አፈወርቅ ከኢሉባቡር በቾ ወረዳ ሲሆኑ ዘመናዊ ቢዋይ ዲ መኪና ተረክበዋል።