የሀገር ውስጥ ዜና

437 ኢትዮጵያውያን ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ እና ከሊባኖስ ተመለሱ

By Abrham Fekede

October 22, 2020

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 437 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ እና ከሊባኖስ መመለሳቸው ተገለጸ።

ከተመላሾች ውስጥ 293 የሚሆኑት ከጅዳ ከሳዑዲ ዓረቢያ የተመለሱ ናቸው ተብሏል፡፡