አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀዋሳ ከተማ አሮጌ ገበያ በተነሳ የእሳት አደጋ በአንድ ሼድ ውስጥ የነበረ ሸቀጥ ሙሉ በሙሉ መውደሙ ተገለፀ።
የእሳት አደጋው ሌሊት 7 ሰዓት አካባቢ ባልታወቀ ምክንያት የተነሳ ሲሆን ÷በህብረተሰቡ እንዲሁም በፀጥታ ሀይሉ ርብርብ ቃጠሎውን መቆጣጠር እንደተቻለና ወደ ሌላ ሼድ እንዳይዛመት ማድረግ መቻሉ ተነግሯል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀዋሳ ከተማ አሮጌ ገበያ በተነሳ የእሳት አደጋ በአንድ ሼድ ውስጥ የነበረ ሸቀጥ ሙሉ በሙሉ መውደሙ ተገለፀ።
የእሳት አደጋው ሌሊት 7 ሰዓት አካባቢ ባልታወቀ ምክንያት የተነሳ ሲሆን ÷በህብረተሰቡ እንዲሁም በፀጥታ ሀይሉ ርብርብ ቃጠሎውን መቆጣጠር እንደተቻለና ወደ ሌላ ሼድ እንዳይዛመት ማድረግ መቻሉ ተነግሯል፡፡