የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያ የጀመረችውን የለውጥ ግስጋሴ ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር የሁሉም ሃላፊነት ነው -የሰላም ሚኒስቴር

By Feven Bishaw

October 26, 2020

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችውን የለውጥ ግስጋሴ ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር የሁሉም ታሪካዊ ሃላፊነት መሆኑን የሰላም ሚኒስትር ዲኤታ አቶ አለማየሁ እጅጉ ተናገሩ፡፡

የብሄራዊ ምክክር እና ሰላም ግንባታ አካል የሆነው የውይይት እና ተሳትፎ መድረክ ዛሬ በአዲስ አበባ ተከፍቷል፡፡