አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችውን የለውጥ ግስጋሴ ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር የሁሉም ታሪካዊ ሃላፊነት መሆኑን የሰላም ሚኒስትር ዲኤታ አቶ አለማየሁ እጅጉ ተናገሩ፡፡
የብሄራዊ ምክክር እና ሰላም ግንባታ አካል የሆነው የውይይት እና ተሳትፎ መድረክ ዛሬ በአዲስ አበባ ተከፍቷል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችውን የለውጥ ግስጋሴ ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር የሁሉም ታሪካዊ ሃላፊነት መሆኑን የሰላም ሚኒስትር ዲኤታ አቶ አለማየሁ እጅጉ ተናገሩ፡፡
የብሄራዊ ምክክር እና ሰላም ግንባታ አካል የሆነው የውይይት እና ተሳትፎ መድረክ ዛሬ በአዲስ አበባ ተከፍቷል፡፡