አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር ኮቪድ 19ን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እንዲሁም መሰረታዊ የጤና አገልግሎቶችን ለማጠናከር የሚያግዙ ቁሳቁሶች ድጋፍ ተረክቧል።
ድጋፉን ያበረከቱትም ፓዝ፣ ዩ ኤስ አይ ዲ የግል ጤና ሴክተር ፕሮጀክት እና የብርቅዬ ልጆች መዝናኛ ከተሰኙ ከሶስት የተለያዩ ድርጅቶች መሆናቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር ኮቪድ 19ን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እንዲሁም መሰረታዊ የጤና አገልግሎቶችን ለማጠናከር የሚያግዙ ቁሳቁሶች ድጋፍ ተረክቧል።
ድጋፉን ያበረከቱትም ፓዝ፣ ዩ ኤስ አይ ዲ የግል ጤና ሴክተር ፕሮጀክት እና የብርቅዬ ልጆች መዝናኛ ከተሰኙ ከሶስት የተለያዩ ድርጅቶች መሆናቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።