አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 12 ሆስፒታሎች የጡት ካንሰር ህክምና እየሰጡ እንደሚገኙ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከበረው የጡት ካንሰርን ወር በማስመልከት የጤና ሚኒስቴር ጡትዎን በእጅ በመዳሰስ እና በመመርመር የጡት ካንሰርን ይከላከሉ በሚል መሪ ቃል ዛሬ መግለጫ ሰጥቷል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 12 ሆስፒታሎች የጡት ካንሰር ህክምና እየሰጡ እንደሚገኙ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከበረው የጡት ካንሰርን ወር በማስመልከት የጤና ሚኒስቴር ጡትዎን በእጅ በመዳሰስ እና በመመርመር የጡት ካንሰርን ይከላከሉ በሚል መሪ ቃል ዛሬ መግለጫ ሰጥቷል፡፡