አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኑሮ ውድነትን ለመቀነስ የገበያ ቁጥጥርን በማጠናከር እና የግብይት ሰንሰለቱን ስርዓት በማስተካከል ከአምራች ወደ ሸማች በቀጥታ በተመጣጣኝ ዋጋ ማቅረብ እንደሚገባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ።
ምክትል ከንቲባዋ በጦር ኃይሎች አካባቢ አዲስ የተገነባውን አሙዲ ፕላዛ ኩዊንስ ሱፐር ማርኬት ጎብኝተዋል።
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኑሮ ውድነትን ለመቀነስ የገበያ ቁጥጥርን በማጠናከር እና የግብይት ሰንሰለቱን ስርዓት በማስተካከል ከአምራች ወደ ሸማች በቀጥታ በተመጣጣኝ ዋጋ ማቅረብ እንደሚገባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ።
ምክትል ከንቲባዋ በጦር ኃይሎች አካባቢ አዲስ የተገነባውን አሙዲ ፕላዛ ኩዊንስ ሱፐር ማርኬት ጎብኝተዋል።