የሀገር ውስጥ ዜና

የንፁሃን ዜጎቻችንን ደም ማፍሰስ በቸልታ የማይታለፍ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ

By Abrham Fekede

November 04, 2020

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የንፁሃን ዜጎቻችንን ደም ማፍሰስ በቸልታ የማይታለፍ ነው አሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ፡፡

አቶ ደስታ በሰጡት መግለጫ ህወሓት በመከላከያ ካምፕ ላይ የፈፀመው ጥቃት አሳፋሪ መሆኑን በማንሳት፤ የፖለቲካ ቁማርተኞች እጃቸውን ሊሰበስቡ ይገባል ብለዋል፡፡