የሀገር ውስጥ ዜና

በኦሮሚያ ክልል በአንዳንድ አካባቢዎች ሰፋፊ የአበባ እርሻ መሬት የወሰዱ አልሚዎች ወደ ስራ አልገቡም

By Tibebu Kebede

December 27, 2019

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል በአንዳንድ አካባቢዎች ሰፋፊ የአበባ እርሻ መሬት የወሰዱ አልሚዎች ወደ ስራ እንዳልገቡ ተገለፀ።

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ምልከታ ባደረገባቸው በምዕራብ ሸዋ እና በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞኖች በዳስ ብቻ የቀሩ ሰፋፊ እርሻዎችን መመልከት ችሏል።