አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል በአንዳንድ አካባቢዎች ሰፋፊ የአበባ እርሻ መሬት የወሰዱ አልሚዎች ወደ ስራ እንዳልገቡ ተገለፀ።
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ምልከታ ባደረገባቸው በምዕራብ ሸዋ እና በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞኖች በዳስ ብቻ የቀሩ ሰፋፊ እርሻዎችን መመልከት ችሏል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል በአንዳንድ አካባቢዎች ሰፋፊ የአበባ እርሻ መሬት የወሰዱ አልሚዎች ወደ ስራ እንዳልገቡ ተገለፀ።
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ምልከታ ባደረገባቸው በምዕራብ ሸዋ እና በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞኖች በዳስ ብቻ የቀሩ ሰፋፊ እርሻዎችን መመልከት ችሏል።