አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሃገር ሽማግሌዎች በሕወኃት ውስጥ ያለው ቡድን ልዩነቶች በውይይትና በሰላም እንዲፈቱ ፍላጎት አልነበረውም አሉ፡፡
የሃገር ሽማግሌዎቹ ባለፈው ዓመት ሰኔ ወር ወደ ትግራይ ለሽምግልና ተጉዘው የነበሩ መሆናቸው ይታወሳል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሃገር ሽማግሌዎች በሕወኃት ውስጥ ያለው ቡድን ልዩነቶች በውይይትና በሰላም እንዲፈቱ ፍላጎት አልነበረውም አሉ፡፡
የሃገር ሽማግሌዎቹ ባለፈው ዓመት ሰኔ ወር ወደ ትግራይ ለሽምግልና ተጉዘው የነበሩ መሆናቸው ይታወሳል፡፡