አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የእብድ ውሻ በሽታ እየተበራከተ ቢመጣም የበሽታው መከላከያ መድሃኒት በጤና ተቋማት በበቂ ሁኔታ እየቀረበ አይደለም ተባለ።
የእብድ ውሻ በሽታ ከታከሙት ሙሉ በሙሉ የሚድን ሲሆን ከተላላፊ በሽታዎች በገዳይነቱም ይጠቀሳል።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የእብድ ውሻ በሽታ እየተበራከተ ቢመጣም የበሽታው መከላከያ መድሃኒት በጤና ተቋማት በበቂ ሁኔታ እየቀረበ አይደለም ተባለ።
የእብድ ውሻ በሽታ ከታከሙት ሙሉ በሙሉ የሚድን ሲሆን ከተላላፊ በሽታዎች በገዳይነቱም ይጠቀሳል።