አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በአዲስ አበባ ሽሮ ሜዳ አካባቢ የሚገኘውን ብራይት ስታር የበጎ አድራጎት ድርጅትን ጎበኙ።
በጉብኝቱ ላይ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢህ አህመድ በተጨማሪ ሌሎች የሚኒስትሮች ምክር ቤት አባላትም ተሳትፈዋል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በአዲስ አበባ ሽሮ ሜዳ አካባቢ የሚገኘውን ብራይት ስታር የበጎ አድራጎት ድርጅትን ጎበኙ።
በጉብኝቱ ላይ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢህ አህመድ በተጨማሪ ሌሎች የሚኒስትሮች ምክር ቤት አባላትም ተሳትፈዋል።