አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጽንፈኛው የህወሓት ቡድን የትግራይ ወጣቶችን ‘እኔ ከሌለሁ መኖር አትችሉም’ እያለ የተሳሳተ አመለካከት እንዲኖራቸው ሲሰራ መቆየቱን በቁጥጥር ስር የዋሉ የክልሉ ልዩ ኃይል አባላት ተናገሩ።
ከልጅነታቸው ጀምሮ የተሳሳተ አመለካከት ይዘው እንዲያድጉ ለማድረግ ለበርካታ ዓመታት “ህወሓት ከወደቀ መኖር ስለማትችሉ ለማንኛውም ትግል ተዘጋጁ” ሲል መኖሩንም ተናግረዋል።