አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ገለልተኛ ብሔራዊ የኢኮኖሚ አማካሪ ምክር ቤት ሊቋቋም መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
መንግስት የኢኮኖሚ ሪፎርም ፕሮግራሙን በስኬት ለማስፈፀምና ጥራት ያለው የኢኮኖሚ እድገት ለማስመዝገብ የባለሙያዎችን ምክር እንዲሁም ምክረ ሀሳብ መቀበል ጠቃሚ ነው ብሎ እንደሚያምንም ተገልጿል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ገለልተኛ ብሔራዊ የኢኮኖሚ አማካሪ ምክር ቤት ሊቋቋም መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
መንግስት የኢኮኖሚ ሪፎርም ፕሮግራሙን በስኬት ለማስፈፀምና ጥራት ያለው የኢኮኖሚ እድገት ለማስመዝገብ የባለሙያዎችን ምክር እንዲሁም ምክረ ሀሳብ መቀበል ጠቃሚ ነው ብሎ እንደሚያምንም ተገልጿል።