የሀገር ውስጥ ዜና

የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ በትግራይ ክልል የሚሰራጭ የተለያዩ የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገች

By Tibebu Kebede

December 04, 2020

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ በትግራይ ክልል የሚሰራጭ የተለያዩ የህክምና ቁሳቁሶች እና ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውሉ የህክምና መሳሪያዎችን ድጋፍ አደረገች።

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤

ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ

ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ

ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!