አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ነባሩ ሥርዓተ – ትምህርት በ2017 ዓ.ም ሙሉ ለሙሉ በአዲስ ሥርዓተ -ትምህርት እንደሚተካ ተገለጸ።
በትምህርት ሚኒስቴር የሥርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ እሼቱ አስፋው እንደገለጹት፥ አሁን በስራ ላይ የሚገኘውን ስርዓተ – ትምህርት ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ በአዲስ ለመተካት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ነባሩ ሥርዓተ – ትምህርት በ2017 ዓ.ም ሙሉ ለሙሉ በአዲስ ሥርዓተ -ትምህርት እንደሚተካ ተገለጸ።
በትምህርት ሚኒስቴር የሥርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ እሼቱ አስፋው እንደገለጹት፥ አሁን በስራ ላይ የሚገኘውን ስርዓተ – ትምህርት ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ በአዲስ ለመተካት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።