አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀሳብ መሸናነፍን በሰላማዊ መንገድ መቀበል የስልጣኔ መገለጫ መሆኑን የኃይማኖት መሪዎች ተናገሩ።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤትና የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ-ክርስቲያናት ህብረት መሪዎች በወቅታዊ የሀገሪቷ የሰላም ሁኔታ ላይ ከኢዜአ ጋር ቆይታ አድርገዋል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀሳብ መሸናነፍን በሰላማዊ መንገድ መቀበል የስልጣኔ መገለጫ መሆኑን የኃይማኖት መሪዎች ተናገሩ።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤትና የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ-ክርስቲያናት ህብረት መሪዎች በወቅታዊ የሀገሪቷ የሰላም ሁኔታ ላይ ከኢዜአ ጋር ቆይታ አድርገዋል።