አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ትናንት ሲያካሂድ የነበረውን የመጀመሪያ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ አጠናቋል።
ፓርቲው ከግንባር ወደ ውህድ ፓርቲ ከተሸጋገረ በኋላ ባካሄደው የመጀመሪያ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባም በተለያዩ ወቅታዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ መምከሩ ተገልጿል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ትናንት ሲያካሂድ የነበረውን የመጀመሪያ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ አጠናቋል።
ፓርቲው ከግንባር ወደ ውህድ ፓርቲ ከተሸጋገረ በኋላ ባካሄደው የመጀመሪያ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባም በተለያዩ ወቅታዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ መምከሩ ተገልጿል።