የሀገር ውስጥ ዜና

የሀላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ የሴራ በዓል በአዲስ አበባ ተከበረ

By Tibebu Kebede

January 05, 2020

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሀላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ የሴራ በዓል በአዲስ አበባ ተከበረ፡፡

በዚህ በዓል ላይ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው ፣ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ እና የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ተገኝተዋል፡፡