አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በክረምት በጎፈቃድ መርሃ ግብር ቤታቸው የታደሰላቸው እናቶች ቤት ቆይታ አድርገዋል።
በጉብኝቱ ከምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ በተጨማሪ የተለያዩ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች መገኘታቸውን ከከንቲባ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በክረምት በጎፈቃድ መርሃ ግብር ቤታቸው የታደሰላቸው እናቶች ቤት ቆይታ አድርገዋል።
በጉብኝቱ ከምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ በተጨማሪ የተለያዩ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች መገኘታቸውን ከከንቲባ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።