አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በፋና ቴሌቪዥን በሚተላለፈው ፋና ላምሮት ላይ ሲካሄድ የቆየው ልዩ የሙዚቃ ውድድር በዛሬው እለት ፍፃሜውን አግኝቷል።
ለአምስት ሳምንታት በበርካታ ድምጻውያን መካከል ሲካሄድ የቆየው ውድድሩ፤ በዛሬው እለት ለፍፃሜ በደረሱ አራት ተወዳዳሪዎች መካከል ተደርጎ ነው ፍጻሜውን ያገኘው።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በፋና ቴሌቪዥን በሚተላለፈው ፋና ላምሮት ላይ ሲካሄድ የቆየው ልዩ የሙዚቃ ውድድር በዛሬው እለት ፍፃሜውን አግኝቷል።
ለአምስት ሳምንታት በበርካታ ድምጻውያን መካከል ሲካሄድ የቆየው ውድድሩ፤ በዛሬው እለት ለፍፃሜ በደረሱ አራት ተወዳዳሪዎች መካከል ተደርጎ ነው ፍጻሜውን ያገኘው።