የሀገር ውስጥ ዜና

የአድዋ ድል 125ኛ ዓመት አከባበር መለያ አርማ ይፋ ሆነ

By Tibebu Kebede

January 21, 2021

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የአድዋ ድል 125ኛ ዓመት አከባበር መለያ አርማን ይፋ አደረገ፡፡

የአርማው መግለጫ

ጋሻ፣ ጎራዴና ጦር – አባቶቻችን ጠላትን የተዋጉባቸው የጦር መሳሪያዎች

ሶስቱ ኮከቦች – የነበረው አሁን ያለውና የሚተካው ትውልድ

አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ነፀብራቅ – አሁን ያለው የዓድዋ ትሩፋት

ከ1888-2013 – 125 ዓመት ስሌት

የኅብረ-ብሔራዊ አንድነት ዓርማ-መሪ ቃል

ጥቁር መደብ-የጥቁር ህዝቦች ድል

ቀይ ፍሬም-በመስዋዕትነት የሚጠበቅ ሉዓላዊነት

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!