አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ለውጭ ገበያ በሚቀርቡት የዌት ብሉና ፕክል ቆዳዎች ላይ ተጥሎ የነበረው ታክስ መነሳቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በአሁኑ ጊዜ በዓለም ገበያ ያለቀለት ቆዳ ፍላጎት በመቀነሱ ምክንያት በቆዳ ዘርፍ የኤክስፖርት ንግድ መዳከም እንደሚስተዋል ተጠቁሟል፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ለውጭ ገበያ በሚቀርቡት የዌት ብሉና ፕክል ቆዳዎች ላይ ተጥሎ የነበረው ታክስ መነሳቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በአሁኑ ጊዜ በዓለም ገበያ ያለቀለት ቆዳ ፍላጎት በመቀነሱ ምክንያት በቆዳ ዘርፍ የኤክስፖርት ንግድ መዳከም እንደሚስተዋል ተጠቁሟል፡፡