የሀገር ውስጥ ዜና

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 46ኛ መደበኛ ጉባዔ ማካሄድ ጀመረ

By Meseret Demissu

February 11, 2021

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኢፍ.ቢ.ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ዛሬ 2ኛ የስራ ዘመን 46ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል።

እየተካሄደ ባለው በዚህ መደበኛ ጉባዔ ላይ የ 6 ወር የስራ አፈፃፀም ሪፖርት  የአስተዳሩ ከንቲባ በማቅረብ ላይ እንደሚገኙ ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤

ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ

ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ

ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!