የሀገር ውስጥ ዜና

የኦሮሚያ፣ የአማራና አፋር ክልል ምክር ቤቶች የጋራ የምክክር መድረክ በሠመራ ተካሄደ

By Tibebu Kebede

January 14, 2020

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ፣ የአማራና አፋር ክልል ምክር ቤቶች የጋራ የምክክር መድረክ በአፋር ክልል ሠመራ ከተማ ተካሄደ።

በዛሬው እለት የጀመረው የሶስቱ የክልል ምክር ቤቶች የምክክር መድረክ በአፋር ክልል ምክር ቤት አስተናጋጅነት ነው በመካሄድ ላይ የሚገኘው።