አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ፣ የአማራና አፋር ክልል ምክር ቤቶች የጋራ የምክክር መድረክ በአፋር ክልል ሠመራ ከተማ ተካሄደ።
በዛሬው እለት የጀመረው የሶስቱ የክልል ምክር ቤቶች የምክክር መድረክ በአፋር ክልል ምክር ቤት አስተናጋጅነት ነው በመካሄድ ላይ የሚገኘው።
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ፣ የአማራና አፋር ክልል ምክር ቤቶች የጋራ የምክክር መድረክ በአፋር ክልል ሠመራ ከተማ ተካሄደ።
በዛሬው እለት የጀመረው የሶስቱ የክልል ምክር ቤቶች የምክክር መድረክ በአፋር ክልል ምክር ቤት አስተናጋጅነት ነው በመካሄድ ላይ የሚገኘው።