የሀገር ውስጥ ዜና

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ለይፋዊ ጉብኝት ጂቡቲ ገቡ

By Tibebu Kebede

May 14, 2021

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለይፋዊ ጉብኝት ጂቡቲ ገቡ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጂቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌህ በዓለ ሲመት ላይ ለመገኘት ወደ ጂቡቲ ማቅናታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!