የሀገር ውስጥ ዜና

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

By Tibebu Kebede

January 21, 2020

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የ5ኛ ዓመት 5ኛ የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል።

ምክር ቤቱ በጠዋቱ ውሎው በተወሰኑ አጀንዳዎች ላይ በመምከር ውሳኔ ሰጥቷል።