የሀገር ውስጥ ዜና

የብልጽግና ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባችንን ለኢትዮጵያ ሰላምና ብልጽግና ቁርጠኝነታችንን በማደስ አጠናቀናል – ጠ/ሚ ዐቢይ

By Meseret Awoke

May 29, 2021

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የብልጽግና ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ ለኢትዮጵያ ሰላምና ብልፅግና ቁርጠኝነት በማደስ መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡

ኮሚቴው በወቅታዊና ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት በማድረግ መደበኛ ስብሰባውን ያካሄደ ሲሆን፤ የተለያዩ አቅጣጫዎች ማስቀመጡ ይታወሳል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!