የሀገር ውስጥ ዜና
በመሥኖ በአምባ ግድብ 98 ሄክታር መሬት በስንዴ ዘር ተሸፈነ
By Tibebu Kebede
June 06, 2021
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ደላንታ ወረዳ በመሥኖ አምባ ግድብ 98 ሄክታር መሬት በስንዴ ዘር መሸፈኑ ተገለፀ፡፡