የሀገር ውስጥ ዜና

በመሥኖ በአምባ ግድብ 98 ሄክታር መሬት በስንዴ ዘር ተሸፈነ

By Tibebu Kebede

June 06, 2021

 

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ደላንታ ወረዳ በመሥኖ አምባ ግድብ 98 ሄክታር መሬት በስንዴ ዘር መሸፈኑ ተገለፀ፡፡