የሀገር ውስጥ ዜና

የአብን ሊቀ መንበር በለጠ ሞላ በሚወዳደሩበት የምርጫ ክልል ድምጽ ሰጡ

By Tibebu Kebede

June 21, 2021

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ሊቀ መንበር በለጠ ሞላ በሚወዳደሩበት የምርጫ ክልል ድምጽ ሰጡ፡፡

ሊቀ መንበሩ በቆቦ ከተማ 04 ቀበሌ ምርጫ ጣቢያ ድምጽ የሰጡ ሲሆን፥ ሁሉም ተወዳዳሪ ፖርቲዎች ጥንቃቄ በማድረግ የህዝብ ድምፅ እንዲከበር ሊሰሩ ይገባል ብለዋል፡፡

በይከበር አለሙ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!