የሀገር ውስጥ ዜና

በአዲስ አበባ ከ76ሺህ በላይ ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ፈተና እየወሰዱ ነው

By Tibebu Kebede

June 30, 2021

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና መሰጠት ተጀምረ።

የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከ76ሺ በላይ ተማሪዎች በ174 የመፈተኛ ጣቢያ ይወስዳሉም ተብሏል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እንዳስታወቀው ክልላዊ ፈተናው የፊታችን አርብ ይጠናቀቃል።

ምንጭ፡- ኢቢሲ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!