አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውን የዲጂታል ማዕከል በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል።
አዲሱ የዲጂታል ማዕከል ከ 20 በላይ የገንዘብ መክፈያና መቀበያ ማሽኖችን በአንድ ቦታ በማስቀመጥ ደንበኞች በቀላሉ የባንክ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያስችላል ተብሏል።
አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውን የዲጂታል ማዕከል በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል።
አዲሱ የዲጂታል ማዕከል ከ 20 በላይ የገንዘብ መክፈያና መቀበያ ማሽኖችን በአንድ ቦታ በማስቀመጥ ደንበኞች በቀላሉ የባንክ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያስችላል ተብሏል።