አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረር ከተማ በጥምቀት በዓል አከባበር ወቅት ከተፈጠረው የፀጥታ ችግር ጋር በተያያዘ 87 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሀረሪ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ።
የክልሉ የሰለምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ናስር ዩያ በሰጡት መግለጫ፥ ባሳለፍነው ሳምንት በተፈጠረው የፀጥታ ችግር በሰው እና ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን ገልፀዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረር ከተማ በጥምቀት በዓል አከባበር ወቅት ከተፈጠረው የፀጥታ ችግር ጋር በተያያዘ 87 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሀረሪ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ።
የክልሉ የሰለምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ናስር ዩያ በሰጡት መግለጫ፥ ባሳለፍነው ሳምንት በተፈጠረው የፀጥታ ችግር በሰው እና ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን ገልፀዋል።