ኢንጂነር ስለሺ በመርሃ ግብሩ ባደረጉት ንግግር በፕሬዚዳንት፣ በጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በውጪ ጉዳይ ሚኒስትር፣ በሌሎች ዲፕሎማቶችና ኢትዮጵያውያን በኩል ቀድመው የተሰሩ ስራዎች ትልቅ ድርሻ መያዛቸውን ተናግረው ይህም ሊደነቅ ይገባል ብለዋል።
ኢንጂነር ስለሺ በመርሃ ግብሩ ባደረጉት ንግግር በፕሬዚዳንት፣ በጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በውጪ ጉዳይ ሚኒስትር፣ በሌሎች ዲፕሎማቶችና ኢትዮጵያውያን በኩል ቀድመው የተሰሩ ስራዎች ትልቅ ድርሻ መያዛቸውን ተናግረው ይህም ሊደነቅ ይገባል ብለዋል።