ዓለምአቀፋዊ ዜና

በቻይና በተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 81 ደረሰ

By Tibebu Kebede

January 27, 2020

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና በከሰተው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሟቾቹ ቁጥር 81 መድረሱ ተገለጸ።

የቻይና ብሄራዊ የጤና ኮሚሽን እንዳስታወቀው በቫይረሱ ከሞቱት በተጨማሪ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 287 ደርሷል።