አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና በከሰተው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሟቾቹ ቁጥር 81 መድረሱ ተገለጸ።
የቻይና ብሄራዊ የጤና ኮሚሽን እንዳስታወቀው በቫይረሱ ከሞቱት በተጨማሪ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 287 ደርሷል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና በከሰተው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሟቾቹ ቁጥር 81 መድረሱ ተገለጸ።
የቻይና ብሄራዊ የጤና ኮሚሽን እንዳስታወቀው በቫይረሱ ከሞቱት በተጨማሪ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 287 ደርሷል።