አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልላዊ መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት የ2014 ዓ.ም የክልሉ መንግስት ረቂቅ በጀት 2 ቢሊየን 983 ሚሊየን 703 ሺህ 873 ብር እንዲሆን ውሳኔ አሳልፏል፡፡
የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) ለሁለት ቀናት ሲያካሄድ የነበረው ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ አጠናቋል።
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልላዊ መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት የ2014 ዓ.ም የክልሉ መንግስት ረቂቅ በጀት 2 ቢሊየን 983 ሚሊየን 703 ሺህ 873 ብር እንዲሆን ውሳኔ አሳልፏል፡፡
የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) ለሁለት ቀናት ሲያካሄድ የነበረው ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ አጠናቋል።