አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 6ኛ አመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛና ማጠቃለያ ጉባኤ ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል።
በጉባኤው የክልሉ መንግስት የ2014 በጀት ዓመት የስራ እቅድ ይቀርባል እንዲሁም የክልሉ መንግስት የ2014 በጀት በክልሉ ምክርቤት ይጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 6ኛ አመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛና ማጠቃለያ ጉባኤ ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል።
በጉባኤው የክልሉ መንግስት የ2014 በጀት ዓመት የስራ እቅድ ይቀርባል እንዲሁም የክልሉ መንግስት የ2014 በጀት በክልሉ ምክርቤት ይጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።