አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የአለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የምታደርገውን ድርድር እንደገና መጀመሯ ተገለፀ።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢኮኖሚና ፖሊሲ አማካሪ አቶ ማሞ ምህረቱ ኢትዮጵያ የድርጅቱ አባል ለመሆን ስታደርገው የነበረውን ድርድር ከዓመታት ቀይታ በኋላ መጀመሯን በትዊተር ገፃቸው አስፍረዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የአለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የምታደርገውን ድርድር እንደገና መጀመሯ ተገለፀ።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢኮኖሚና ፖሊሲ አማካሪ አቶ ማሞ ምህረቱ ኢትዮጵያ የድርጅቱ አባል ለመሆን ስታደርገው የነበረውን ድርድር ከዓመታት ቀይታ በኋላ መጀመሯን በትዊተር ገፃቸው አስፍረዋል።