አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሐፈት ቤት ሠራተኞች የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት መወሰናቸው ተገለፀ፡፡
ሰራተኞቹ ለቀረበው ሀገራዊ ጥሪ ምላሽ በመስጠትና የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ ነው የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት የወሰኑት፡፡
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሐፈት ቤት ሠራተኞች የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት መወሰናቸው ተገለፀ፡፡
ሰራተኞቹ ለቀረበው ሀገራዊ ጥሪ ምላሽ በመስጠትና የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ ነው የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት የወሰኑት፡፡