አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በ2014 በጀት ዓመት ለአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በጀት መያዙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተማሪዎች ምግብ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡
የኤጀንሲው ዳይሬክተር አቶ ኢሳያስ ምህረት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት÷ በጀቱ ከአምናው ጋር ሲነፃፀር የ500 ሚሊየን ብር ብልጫ አለው፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በ2014 በጀት ዓመት ለአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በጀት መያዙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተማሪዎች ምግብ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡
የኤጀንሲው ዳይሬክተር አቶ ኢሳያስ ምህረት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት÷ በጀቱ ከአምናው ጋር ሲነፃፀር የ500 ሚሊየን ብር ብልጫ አለው፡፡