የሀገር ውስጥ ዜና

የገናሌ ዳዋ III ኃይል ማመንጫ ጥር 26 ይመረቃል

By Tibebu Kebede

January 29, 2020

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 254 ሜጋ ዋት ኃይል የማመንጨት አቅም ያለው የገናሌ ዳዋ III የውሃ ኃይል ማመንጫ ጥር 26 ቀን ይመረቃል።

የገናሌ ዳዋ III የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ 2 ነጥብ 57 ቢሊየን ሜትር ኪዩብ ውሃ የመያዝ አቅም አለው።