የሀገር ውስጥ ዜና

ሁሉም ዜጋ የሀገር ህልውና እና ሰላምን በማስጠበቅ ረገድ በጋራ ሊቆም ይገባል-የሃይማኖት አባቶች

By Melaku Gedif

August 11, 2021

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5 ፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉም ዜጋ የሀገር ህልውና እና ሰላምን ለማስጠበቅ በጋራ ሊቆም ይገባል” ሲሉ የሃይማኖት አባቶች ጥሪ አቀረቡ።

ኢትዮጵያ ከገጠሟት ፈተናዎች በድል ትወጣ ዘንድ የሃይምኖት አባቶች ሀገራቸውን በጸሎት እንዲያስቡም ተጠይቋል።