አሸባሪው የህወሃት ቡድን ውሸት ሲደጋገም እውነት ይሆናል በሚል መርህ ተደጋጋሚ የሀሰት መረጃዎችን እንደሚለቅ የተገለፀ ሲሆን÷ ሀሰተኛ መረጃዎቹ ከእውነታው ጋር የተጣረሱ ናቸው ብለዋል።