አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምቦ ከተማ 1 ሺህ 377 ተተኳሽ ጥይቶች በህገ ወጥ መንገድ በተሽከርካሪ ጭነው ሲያጓጉዙ የተገኙ አራት ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ።
ግለሰቦቹ ጥይቶቹን የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 4-28212 ኢት በሆነ አምቡላንስ ተሽከርካሪ ጭነው ሲያጓጉዙ እንደተገኙ የከተማዋ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ሲሳይ ሂርጳ ገልጸዋል።
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምቦ ከተማ 1 ሺህ 377 ተተኳሽ ጥይቶች በህገ ወጥ መንገድ በተሽከርካሪ ጭነው ሲያጓጉዙ የተገኙ አራት ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ።
ግለሰቦቹ ጥይቶቹን የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 4-28212 ኢት በሆነ አምቡላንስ ተሽከርካሪ ጭነው ሲያጓጉዙ እንደተገኙ የከተማዋ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ሲሳይ ሂርጳ ገልጸዋል።