አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዳጋስካር ፕሬዚዳንት አንድሪ ራጆሊና ሁሉንም የሃገሪቱ ሚኒስትሮች ማሰናበታቸው ተሰማ፡፡
ፕሬዚዳንቱ ሁሉንም ሚኒስትሮች ያሰናበቱበት ምክንያት እንዳልታወቀም ነው የተገለፀው፡፡
ፕሬዚዳንቱ አንዳንዶቹን ሚኒስትሮች አግኝተው የሥራ አፈፃፀማቸው ዝቅተኛ እንደሆነ በመጠቆም ተችተዋቸው ነበር ተብሏል፡፡
ምንጭ፡- ሲጂቲ ኤን
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!