አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን የዘማች አርሶአደሮች ሰብል እየታረመ መሆኑ ተገለፀ፡፡
ዞኑ ደሴ ወረዳ የሚገኙ አርሶ አደሮች የሀገርን ክብርና ህልውና ለማስጠበቅ ግንባር ድረስ የተጓዙ ቤተሰቦችን ሰብል እየተንከባከቡ ይገኛሉ።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን የዘማች አርሶአደሮች ሰብል እየታረመ መሆኑ ተገለፀ፡፡
ዞኑ ደሴ ወረዳ የሚገኙ አርሶ አደሮች የሀገርን ክብርና ህልውና ለማስጠበቅ ግንባር ድረስ የተጓዙ ቤተሰቦችን ሰብል እየተንከባከቡ ይገኛሉ።