የሀገር ውስጥ ዜና

የአውቶብስ ተራ-መሳለሚያ-18 ቁጥር ማዞሪያ የመንገድ ግንባታ ተጀመረ

By Tibebu Kebede

January 30, 2020

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውቶብስ ተራ – መሳለሚያ – 18 ቁጥር ማዞሪያ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ተጀምሯል።

የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቱ 3 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር ርዝመትና 40 ሜትር የጎን ስፋት እንዳለው ተገልጿል።