አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐረሪ ክልል ምከር ቤት ለ2014 የስራ ዘመን ማስፈጸሚያ የሚውል ከ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ።
ምክር ቤቱ እያካሄደ ባለው ስድስተኛ ዓመት አንደኛ መደበኛ ጉባዔ የበጀት እቅዱን ያቀረቡት የክልሉ ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ አብዱልሃኪም አብዲ ናቸው።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐረሪ ክልል ምከር ቤት ለ2014 የስራ ዘመን ማስፈጸሚያ የሚውል ከ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ።
ምክር ቤቱ እያካሄደ ባለው ስድስተኛ ዓመት አንደኛ መደበኛ ጉባዔ የበጀት እቅዱን ያቀረቡት የክልሉ ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ አብዱልሃኪም አብዲ ናቸው።